ባንካችን በሁለተኛው ዙር 2026 ፊፋ ዓለም ዋንጫን አስመልክቶ ባዘጋጀው የሽልማት መርሀ ግብር የላፕቶፕ ዕድለኛ ለሆኑት ደንበኛ ዛሬ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም. ሽልማታቸውን አስረክቧል።
ባንካችን አቢሲንያ ዓለም አቀፍ የዲጂታል መክፈያ ሲስተም ከሆነው ቪዛ ጋር በመተባበር ደንበኞች የአቢሲንያ ቪዛ ካርድን ተጠቅመው ግብይት ሲፈጽሙ የ2026 ፊፋ ዓለም ዋንጫን በቀጥታ የመመልከት ዕድል የሚያስገኝ ታልቅ የሽልማት ፕሮግራም አዘጋጅቶ እንደነበር የሚታወስ ሲሆን፣ ደማቅ የሽኝት ፕሮግራም ተደርጎላቸው ዕድለኛ ደንበኞቹም ጨዋታውን እየታደሙ ይገኛሉ፡፡
ሽልማቱ በሁለተኛ ምዕ...