አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውንና በሰንጠረዡ ውስጥ የተመለከተውን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና በማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ንብረቱ ባለበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።
ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋ ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በአቢሲንያ ባንክ (አ.ማ) ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ። የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከባ...Subscribe in seconds and receive Bank of Abyssinia - The Choice for all - Bank in Ethiopia's news feed updates in your inbox, on your phone or even read them from your own news page here on follow.it.
You can select the updates using tags or topics and you can add as many websites to your feed as you like.
And the service is entirely free!
Follow Bank of Abyssinia - The Choice for all - Bank in Ethiopia: Bank of Abyssinia - The Choice for all - Bank in Ethiopia