Please turn JavaScript on

Bank of Abyssinia - The Choice for all - Bank in Ethiopia

Is this your feed? Claim it!

Publisher:  Unclaimed!
Message frequency:  0.29 / day

Message History

Importance of Financial Consumer Protection

Financial consumer protection plays a critical role in safeguarding the rights and interests of individuals who use financial services such as banking, insurance, and microfinance. In Ethiopia, the rapid expansion and increasing complexity of the financial sector have made cons...


Read full story


ለአቢሲንያ ባንክ ከፍተኛ አመራሮች ሚያዚያ 13 ቀን 2018 ዓ.ም “የከፍተኛ አመራሩ አርዓያነት ለፀረ-ሙስና ትግሉ ያለው ፋይዳ” በሚል መሪ ቃል በስካይ ላይት ሆቴል ስልጠና ተሰጠ።
ይህን “በስነ- ምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥ እና የጥቅም ግጭት መከላከልና ማስተዳደር” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ስልጠና የባንኩ ዋና የኮርፖሬት የሰው ሃብት አስተዳደር ኦፊሰር የሆኑት አቶ ሰይፉ ቦጋለ በንግግር ሲከፍቱ እንደተናገሩት ባንኩ የራሱ የሆነ ጠንካራ የአሰራር ስርዓትና የስነ-ምግባር ደንብ መመሪያ ቢኖረውም መኖሩ ብቻውን በቂ አይደለም ብለዋል።
አቶ ሰይፉ አክለውም አመራሩ በየዘርፉ የበለጠ ውጤታማ ...


Read full story

ባንካችን አቢሲንያ የተሟላ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ በሚገኘው አቢሲንያ አሚን በኩል፤ የሴት ተማሪዎችን የትምህርት ጉዞ ለማቃናት ያለመ የድጋፍ መርሐ ግብር አከናወነ።
ባንኩ ተፈጥሯዊ ዑደትን ተከትሎ የሚመጣውን የትምህርት መስተጓጎል ለመቅረፍ ዛሬ ሚያዚያ 8 ቀን 2018 በሶስት የትምህርት ተቋማት በመገኘትና ከሐንስ ውመን ኬር ጋር በመተባበር ባደረገው የ 1.5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ በድጋሚ ጥቅም ላይ የሚውል የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ማበርከት ችሏል።
“Keep Her at School / ከክፍሏ አትቅር” በሚል መሪ ቃል የተደረገው ይህ ድጋፍ፤ በአወሊያ፣ በተስፋ እና በአባድር...


Read full story

• ዕድለኞቹ ለአሜሪካው የዓለም ዋንጫ ጉዞ እየተዘጋጁ ነው

ባንካችን አቢሲንያ እና ቪዛ ደንበኞችን ለማበረታታት ብሎም ለመሸለም የ2026 ፊፋ ዓለም ዋንጫን በስፍራው በአካል ተገኝተው ለመከታተል የሚያስችል ዕጣ የወጣላቸውን የአምስተኛ እና የመጨረሻ ዙር 4 ዕድለኞች በጋራ ይፋ አደረጉ።

ትናንት ሚያዚያ 6 ቀን 2018 ዓ.ም በዋናው መ/ቤት የባንካችን የሥራ ሐላፊዎችና የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ታዛቢዎች በተገኙበት መርሐ ግብር ላይ የባንካችን የዲጂታል ከስተመር አኪዩዜሽን ዳይሬክተር አቶ አባይ ስሜ የዕጣ ማውጣቱን ሥነ-ሥርዓት በይፋ አስጀምረዋል።

<...

Read full story

ባንካችን አቢሲንያ የ2025 ቁልፍ አጋር (Key Acquiring Partner)በሚል ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን የዕውቅና ዋንጫ ተበረከተለት።

የዕውቅና ዋንጫውን የባንካችን ቺፍ ዲጂታል ባንኪንግ ኦፊሰር የሆኑት ወ/ሮ ሶስና መንገሻ በማስተር ካርድ የምስራቅ አፍሪካ እና የህንድ ውቅያኖስ ደሴቶች ተቀዳሚ ም/ፕሬዝዳንት እና ስ/አስኪያጅ ከሆኑት ሸህርያር ባኽት አሊ እጅ ተቀብለዋል።

ከሽልማት ሥነሥርዓቱ ጎን ለጎንም የሁለቱ ተቋማት ተወካዮች ቁልፍ በሆኑ ስትራቴጂክ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል።

...

Read full story